የባህር ዳር ከተማ መጠጥ ዉኃና ፍሳሽ አገልግሎት ለቀጣይ አስር አመታት የሚያገለግል መሪ እቅድ
የባህር ዳር ከተማ መጠጥ ዉኃና ፍሳሽ አገልግሎት ለቀጣይ አስር አመታት የሚያገለግል መሪ እቅድ በማዘጋጀት ላይ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ባህርዳር፤ ታህሳስ 22 / 2017 ዓ.ም የባህር ዳር ዉኃና ፍሳሽ አገልግሎትየዉኃ አገልግሎቱ ስራ አስኪያጅ አቶ ይርጋ አለሙ በተዘጋጀዉ የአስር አመት መሪ እቅድ ረቂቅ ጥናት ዉይይት መድረክ ላይ እንደተናገሩት ተቋሙ ከተቋቋመበት ከ1972 ዓ.ም ጀምሮ…



