የአገልግሎት ድርጅቱ የክዋኔ ኦዲት ስራ መካሄዱ ዉጤታማ አገልግሎት ለመስጠት ያስችለናል ተባለ፡፡
ባሕር ዳር፣ ግንቦት 30/2017 ዓ/ም (ባ/ዉ/ፍ/አገ/ድ/)የባሕር ዳር ዉኃና ፍሳሽ አገልግሎት ድርጅት ከ2014 እስከ 2017 በጀት ዓመት ድረስ ያለዉ የንፁህ መጠጥ ዉኃ አቅርቦትና ሃብት አስተዳደር ዉጤታማነትን በተመለከተ በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት የክዋኔ ኦዲት እየተካሄደ ይገኛል፡፡ የክዋኔ ኦዲቱን ጭብጥ፣ የኦዲት የመገምገሚያ መስፈርቶችንና የኦዲቱን ዘዴዎች በተመለከተ የክልሉ ዋና ኦዲተር…
