የመጠጥ ዉኃ አገልግሎቶችን የአገልግሎት አሰጣጥ ስርዓትን ለማዘመን የሚያስችል የቴክኖሎጅ አጠቃቀም ስልጠና
የአማራ ክልል ዉኃ አገልግሎቶች ማህበር በከተማችን ከሚገኙ የጤና ኤክስቴንሽን ባለሞያዎች ጋር በጋራ በመሆን የዉኃ ማጣሪያ ተጠቃሚ ደንበኞች ብዛትን ለማወቅ ቤት ለቤት እየዞሩ መረጃ የመሰብሰብና ደንበኞችን በቤት ዉስጥ የዉኃ ንፅህና አጠባበቅና አያያዝ ችግር ምክንያት ዉኃ ሊበከል ስለሚችል ማጣሪያ ገዝተዉ እንዲጠቀሙ ግንዛቤ የመፍጠር ስራ በመስራት ላይ ይገኛሉ፡፡ይህን ተከትሎ እንደ ከዚህ በፊቱ ሁሉ…
በደንበኞች በኩል የሚነሱ ቅሬታዎችን ለመፍታት የመልካም አስተዳደርና የአገልግሎት አሰጣጥ እቅድ አዘጋጅቶ እየሠራ መሆኑን በባህር ዳር ዉኃና ፍሳሽ አገልግሎት የአፄ ቴወድሮስ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት አሰታወቀ፡፡
በባህር ዳር ከተማ መጠጥ ዉኃና ፍሳሽ አገልግሎት የአፄ ቴወድሮስ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የ2017 በጀት አመት የ2ኛ ሩብ አመት እቅድ እንዲሁም የአገልግሎት አሰጣጥና የመልካም አስተዳደር አፈፃፀሙን ከሰራተኞቹ ጋር በገመገመበት ወቅት የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ስራ አስኪያጅ አቶ እንዳልካቸዉ ግርማ እንዳስታወቁት ቅርንጫፉ በአለፉት ስድስት ወራት በደንበኞች በኩል የነሱ የነበሩ ቅሬታዎችን ለመፍታት እራሱን የቻለ የአገልግሎት አሰጣጥና…


