ዓመት፥

Elementor #11645

የባሕርዳር ከተማ ንፁህ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት አጠቃላይ ሽፋን 80% መድረሱን የውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ድርጅት አስታወቀ። (መጋቢት 13/2017 ባሕርዳር) የባሕርዳር ከተማ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ድርጅት ከውሃና ፍሳሽ ደንበኞች ፎረም ጋር በመተባበር መጋቢት 22 “የበረዶ ግግር ጥበቃ” በሚል መሪ ቃል በአለም አቀፍ ደረጃ የሚከበረውን የውሃ ቀንን ምክንያት በማድረግ ከአጋርና ባለድርሻ አካላት ጋር…
28 መጋቢ 2025 by 

እያደገ የመጣዉን የከተማዉን የህዝብ ቁጥር ታሳቢ ያደረገ የዉኃ አቅርቦት ስራ ከወዲሁ ታቅዶ በፕሮጀክት ሊሰራ እንደሚገባ ተገለፀ፡፡

ባህርዳር፤ መጋቢት 15 / 2017 የባህ/ዉ/ፍ/አገ/ድርጅትየባህር ዳር ዉኃና ፍሳሽ አገልግሎት ድርጅት ሰሞኑን የአለም ዉኃ ቀንን ከደንበኞች ፎረምና ከአጋር አካላት ጋር በአከበረበት ወቅት የድርጅቱ ስራ አስኪያጅ አቶ ይርጋ አለሙ እንደገለፁት እያደገ የመጣዉን የከተማዉን የህዝብ ቁጥር ታሳቢ ያደረገ የዉኃ አቅርቦት ስራ ከወዲሁ ታቅዶ በፕሮጀክት ሊሰራ ይገባል፡፡ዉኃ አገልግሎቱ አሁን ላይ የዉኃ ችግር እንዳይባባስና…
28 መጋቢ 2025 by 

በሁመራ ከተማ እየተሠሩ ያሉ የልማት ሥራዎች የሚበረታቱ መኾናቸው ተገለጸ።

የከተሞችን የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ለማሳደግ በከተማ አስተዳደሮች፣ የቦርድ አባላትና የደንበኞች ፎረም ድጋፍና ክትትል አስተወጽኦው የጎላ ነው ። ማማሩ አያሌው (ዶ/ር) – የአብክመ ውኃና ኢነርጂ ቢሮ ኃላፊ 
07 መጋቢ 2025 by